المصحف الإلكتروني

The Noble Qur'an Encyclopedia

Towards providing reliable exegeses and translations of the meanings of the Noble Qur'an in the world languages

١١٤ سورة ترجمات متعددة

The morning hours [Ad-Dhuha] - Amharic Translation - Muhammad Sadiq

Surah The morning hours [Ad-Dhuha] Ayah 11 Location Maccah Number 93

በረፋዱ እምላለሁ፡፡

በሌሊቱም ጸጥ ባለ ጊዜ፤

ጌታህ አላሰናበተህም፤ አልጠላህምም፡፡

መጨረሻይቱም (ዓለም) ከመጀመሪያይቱ ይልቅ ላንተ በላጭ ናት፡፡

ጌታህም ወደ ፊት (ብዙን ስጦታ) በእርግጥ ይሰጥሃል፡፡ ትደሰታለህም፡፡

የቲም ኾነህ አላገኘህምና አላስጠጋህምን? (አስጠግቶሃል)፡፡

የሳትክም ኾነህ አገኘህ መራህም፡፡

ድኻም ኾነህ አገኘህ፤ አከበረህም፡፡

በጌታህም ጸጋ አውራ፤ (ግለጻት)፡፡

Share this pageShare the benefit or save the link for later.