المصحف الإلكتروني

The Noble Qur'an Encyclopedia

Towards providing reliable exegeses and translations of the meanings of the Noble Qur'an in the world languages

١١٤ سورة ترجمات متعددة

The mankind [An-Nas] - Amharic Translation - Muhammad Sadiq

Surah The mankind [An-Nas] Ayah 6 Location Maccah Number 114

በል «በሰዎች ፈጣሪ እጠበቃለሁ፡፡

«የሰዎች ሁሉ ንጉሥ በኾነው፡፡

«የሰዎች አምላክ በኾነው፡፡

«ብቅ እልም ባይ ከኾነው ጎትጓች (ሰይጣን) ክፋት፡፡

«ከዚያ በሰዎች ልቦች ውስጥ የሚጎተጉት ከኾነው፡፡

«ከጋኔኖችም ከሰዎችም (ሰይጣናት እጠበቃለሁ በል)፡፡»

Share this pageShare the benefit or save the link for later.