المصحف الإلكتروني

The Noble Qur'an Encyclopedia

Towards providing reliable exegeses and translations of the meanings of the Noble Qur'an in the world languages

١١٤ سورة ترجمات متعددة

The Flame [Al-Masadd] - Amharic Translation - Muhammad Sadiq

Surah The Flame [Al-Masadd] Ayah 5 Location Maccah Number 111

የአቡ ለሀብ ሁለት እጆች ከሰሩ (ጠፉ፤ እርሱ) ከሰረም፡፡

ከእርሱ ገንዘቡና ያም ያፈራው ሁሉ ምንም አልጠቀመውም፡፡

የመንቀልቀል ባለቤት የኾነችን እሳት በእርግጥ ይገባል፡፡

ሚስቱም (ትገባለች)፤ እንጨት ተሸካሚ ስትኾን፡፡

በአንገትዋ ላይ ከጭረት የኾነ ገመድ ያለባት ስትኾን፡፡

Share this pageShare the benefit or save the link for later.