المصحف الإلكتروني

The Noble Qur'an Encyclopedia

Towards providing reliable exegeses and translations of the meanings of the Noble Qur'an in the world languages

١١٤ سورة ترجمات متعددة

The Succour [An-Nasr] - Amharic Translation - Muhammad Sadiq

Surah The Succour [An-Nasr] Ayah 3 Location Madanah Number 110

የአላህ እርዳታና (መካን) መክፈት በመጣ ጊዜ፤

ሰዎችንም ጭፍሮች እየኾኑ፤ በአላህ ሃይማኖት ውስጥ ሲገቡ ባየህ ጊዜ፤

ጌታህን ከማመስገን ጋር አጥራው፡፡ ምሕረትንም ለምነው፡፡ እርሱ ጸጸትን በጣም ተቀባይ ነውና፡፡

Share this pageShare the benefit or save the link for later.