المصحف الإلكتروني

The Noble Qur'an Encyclopedia

Towards providing reliable exegeses and translations of the meanings of the Noble Qur'an in the world languages

١١٤ سورة ترجمات متعددة

The Elephant [Al-fil] - Amharic Translation - Muhammad Sadiq

Surah The Elephant [Al-fil] Ayah 5 Location Maccah Number 105

በዝሆኑ ባለቤቶች ጌታህ እንዴት እንደሠራ አላወቅህምን? [1]

ተንኮላቸውን በጥፋት ውስጥ (ከንቱ) አላደረገምን? (አድርጓል)፡፡

በእነርሱም ላይ መንጎች የኾኑን ዎፎች ላከ፡፡

ከተጠበሰ ጭቃ በኾነ ድንጋይ የምትወረውርባቸው የኾነችን፤ (አዕዋፍ)፡፡

ቅጠሉ እንደ ተበላ አዝመራም አደረጋቸው፡፡

Share this pageShare the benefit or save the link for later.